ቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ለኢትዮጵያ ለሚያደርገው ያልተቋረጠ ድጋፍ እናመሰግናለን - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

8 Mons Ago 1033
ቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ለኢትዮጵያ ለሚያደርገው ያልተቋረጠ ድጋፍ እናመሰግናለን - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በግብርና፤ በጤና እና የፋይናንስ ዘርፉን አካታች ለማድረግ በሚደረጉ ጥረቶች ለኢትዮጵያ ለሚያደርገው ያልተቋረጠ ድጋፍ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምስጋና አቅርበዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት፤ ቢል ጌትስ ከ2010 ዓመተ ምህረት በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ እንኳን ወደ ምድረ ቀደምት ኢትዮጵያ መጡ ብለዋል።