Get here
ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎት ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ኩኪዎችን መጠቀም ላይ መስማማትዎን እባክዎ ያሳውቁን.
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በፍሪላንስ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች ለተገለፁት ክፍት የስራ መደቦች ተፈላጊውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ከመጋቢት 30/2016 እስከ ሚያዝያ 7/2016 ዓ.ም. ድረስ ባሉት አምስት ተከታታይ የስራ ቀናት በተቋሙ የፌስ ቡክ አካውንት (Ethiopian Broadcasting Corporation) በመግባት የምዝገባ ሊንክ በመጠቀም ማመልከቻ ቅጽ በመሙላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን። https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeXeGvVTELNJZYR2XUeeZNFeg4jHv41WWWK48Zd9HOqvaQWWw/viewform