ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያዩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ኢትዮጵያ በጋራ ከምታዘጋጀው ከሁለተኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓቶች ጉባኤ አስቀድሞ የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፥ ውይይቱ በሁለትዮሽ ግንኙነቶች እና የጋራ ፍላጎት በሆኑ ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር ብለዋል። #ebcdotstream #Ethiopia #kenya Share your comments Send Related News: የተደበቁ እንቁዎች፡ በአለም ዙሪያ ዝቅተኛ የጉዞ መዳረሻዎች 4/12/2025 12:44 PM ብቸኛ ጉዞ፡ ለጀብደኛ አሳሽ አንዳንድ ጠቃሚ ምክሮች እና መድረሻዎች 12/19/2024 5:36 PM የቴክኖሎጂ መሳሪያዎች ለጊዜ አስተዳደርዎ፡ ምርታማነትን ማሳደግ 4/12/2025 12:44 PM ኢትዮጵያ በዓመት 20 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ሲሚንቶ ማምረት ጀመረች 5/21/2025 11:40 AM