ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኩባውን ፕሬዝዳንት አነጋገሩ

7 Mons Ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኩባውን ፕሬዝዳንት አነጋገሩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኮፕ28 ጉባኤ ጎን የኩባውን ፕሬዝዳንት ሚግዌል ዲያዝ-ካናልን በኢትዮጵያ አረንጓዴ አዓሻራ መካነ ርዕይ (ፓቪሊዮን) ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡

ሁለቱ መሪዎች የአለም የአየር ጠባይ ለውጥ ኃላፊነትን፣ የሁለትዮሽ ትብብርን እና የብሔራዊ ልማት ጉዳዮችን በተመለከተ ውይይት ማድረጋቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡


አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ

ግብረመልስ
Top