ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ የሚከተሉትን የተዛባ ፖሊሲ እንዲያቆሙ ሩስያ ጠየቀች

2 Yrs Ago
ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ የሚከተሉትን የተዛባ ፖሊሲ እንዲያቆሙ ሩስያ ጠየቀች
ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ በተናጠል ፖለቲካዊ ጫና በማሳደር እና ኢኮኖሚያዊ ማዕቀብ በመጣል የሚከተሉትን የተዛባ ፖሊሲ እንዲያቆሙ ሩስያ ጠየቀች።
በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ስለኢትዮጵያ በተደረገ ውይይት ላይ አስተያየት የሰጡት የሩስያ ምክትል ቋሚ ተወካይ አና ኤስቲግኒቫ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት በኢትዮጵያ እና በቀጣናው ሰላም ለማምጣት የሚያደርጉትን የጋራ ጥረት እናበረታታለን ብለዋል።

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ

ግብረመልስ
Top