ኢትዮጵያ የቡና በሽታን ለመለየትና ለማከም የሚያስችሉ አዳዲስ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂዎችን እና ምርምሮችን በማሳደግ ላይ ትገኛለች፦ የጠቅላይ ሚንስትር ፅሕፈት ቤት