ሀገራችን ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ የጀመረችው የዘመናዊነት እና የብልጽግና ጉዞ በተጨባጭ ውጤቶች ታጅቦ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
ጳጉሜን 1 "የእምርታ ቀን" ተብሎ ሲከበር፣ በግብርና ሜካናይዜሽን፣ በቴክኖሎጂ አጠቃቀም እና ምርታማነትን በማሳደግ ረገድ እያስመዘገብነው ያለውን ታላቅ ሀገራዊ የዕድገት እምርታ በማሰብ ነው።
የተጀመሩ የልማት ስራዎቻችንን ይበልጥ በማዘመን እና አቅማችንን አሟጠን በመጠቀም፣ ለነገዋ የበለጸገች ኢትዮጵያ ጠንካራ የምግብ ዋስትና እና የኢኮኖሚ መሰረት በጋራ እየጣልን እንገኛለን።
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: