ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት በዓልን አስመልክተው ማዕድ አጋርተዋል።
ይህ የማዕድ ማጋራት ተግባር፣ ኢትዮጵያውያን ዘወትርም ሆነ እንዲህ ባሉ ታላላቅ የበዓላት ወቅቶች አብሮ የመብላት፣ የመረዳዳት እና ያለውን የማካፈል ታላቅ ባህል በተግባር የሚያሳይ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ገልጿል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት በዓልን አስመልክተው ማዕድ አጋርተዋል።
ይህ የማዕድ ማጋራት ተግባር፣ ኢትዮጵያውያን ዘወትርም ሆነ እንዲህ ባሉ ታላላቅ የበዓላት ወቅቶች አብሮ የመብላት፣ የመረዳዳት እና ያለውን የማካፈል ታላቅ ባህል በተግባር የሚያሳይ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ገልጿል።
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: