Search

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኤቫሪስቴ ንድያይሽሚዬ ጋር በብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ሙዚየም ጉብኝት አድርገዋል

ሓሙስ ሚያዝያ 01, 2018 87

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፕሬዝዳንት ኤቫሪስቴ ንድያይሽሚዬ በኢትዮጵያ የሚያደርጉት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አካል በሆነው በብሔራዊ ቤተ-መንግስት ሙዚየም ጉብኝት ማድረጋቸውን ገልጸዋል። 

በታላቁ ቤተ-መንግሥት ጣሪያ ሥር የተገናኙት ሁለቱ ወንድማማች ሀገራት፣ በአፍሪካውያን የተጻፈውን ታላቅ ታሪካዊ ቅርስ በጋራ ዘክረዋል።

#Ethiopia #Burundi #NationalPalaceMuseum #Diplomacy