የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ቅድመ ምረቃ በረራዎችን ወደ ደብረማርቆስ ከተማ እንደሚያደርግ አስታውቋል።
አየር መንገዱ መንገደኞቻች የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ ቢሮዎች ማግኘት እንደሚችሉ ገልጿል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ቅድመ ምረቃ በረራዎችን ወደ ደብረማርቆስ ከተማ እንደሚያደርግ አስታውቋል።
አየር መንገዱ መንገደኞቻች የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ ቢሮዎች ማግኘት እንደሚችሉ ገልጿል።