Search

ከእህል እርዳታ ጥገኝነት እስከ ዓለማችን ግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤትነት

ዓርብ መስከረም 30, 2018 2225

በጥቂት ዐሠርት ዓመታት ውስጥ ከርሃብ እና ከልመና ተላቅቀው ወደ ብልግና የገሠገሡ ሀገራት ታሪክ የሚነግረን ነገር ቢኖር፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ብልግና ለማምራት የሚቻልባቸው፣ተሞክረው አዋጭ የሆኑ፣ ወይም አዳዲስ አቋራጭ የዝላይ መንገዶች መኖራቸውን ነው''

********************

 

ለማችን የግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤት ከሆኑ ሀገራት መከል አንዷ የሆነችው ደቡብ ኮሪያ ከርት መታት በፊት ሕዝቧን ለመመገብ እስኪሳናት ድረስ በድህነት አዘቅት ውስጥ የምትዳክር ሀገር ነበረች።

 

በተለይ በ1960ዎቹ አጋማሽ አብዛኛው የደቡብ ኮሪያ ሕዝብ የቀን ተቀን ኑሮው የተመሠረተው በርዳታ በሚገኝ እህል ሲሆን የሀገሪቱ ኮኖሚም በውጭ መንግታት በተለይም በአሜሪካ መንግት ከሚገኝ የቀጥታ ድጎማ ላይ የተመሠረተ ነበር።

 

በወቅቱ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ድቀት የፈጠረው በሚሊን የሚቆጠር ሥራ አጥ ዜጋ በነበራት ደቡብ ኮሪያ የሕዝቧ የነብስ ወከፍ ገቢ የለማችን ድሀ አገራት ተብለው ከተዘረዘሩት መካከል የሚገኝ ነበር።

 

ሆኖም ፕሬንት ፓርክ ቹንግ ሄይ ወደ መሪነት ሲመጡ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ከር መሠረቱ ለመቀየር የሚያስችሉ የአምስት መት የኢኮኖሚ ፖሊሲ ቅዶች ተነድፈው በተግባር መዋል ጀመሩ። 

 

ደቡብ ኮሪያ ኮኖሚዋን ለመቀየር በጠንካራ የመንግሥት ፖሊሲ እና በሕዝቦቿ ታታሪነት ወደብልጽግና የምታደርገውን ሽግግር አነስተኛ ኢንደስትሪዎችን በማቋቋም ነው የጀመረች። 

 

በመደመር መንግሥት መጽሐፍ ላይ የምናየውይህንኑ ነው በመጽሐፉ ገ 91 ላይ የሚገኘው ፍሬ ሳብ በትክክል እንደሚያሰምርበት በጥቂት ዐርት ዓመታት ውስጥ ከርሃብ እና ከልመና ተላቅቀው ወደ ብልጽግና የገሠገሡ  ሀገራት ታሪክ የሚነግረን ነገር ቢኖር፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ብልጽግና ለማምራት የሚቻልባቸው፣ ተሞክረው አዋጭ የሆኑ፣ ወይም አዳዲስ አቋራጭ የዝላይ መንገዶች መኖራቸውን ነው'' ይላል። 

 

ይህ ሳብ ኢትዮጵያውያንም ውጤታማ በሆኑ አዋጭ መንገዶች ወይም  አቋራጭ የዝላይ መንገዶችን በመጠቀም የኢትዮጵያን ትንኤ ለማፋጠን የሚጠቅሙ መፍት አዘል እውቀቶች ላይ ትኩረት እንዲሰጥ የሚያሳስብ የድገት መመሪያ ተደርጎ ሊወሰድ የሚችል ነው። 

 

ለዚህ አንቀፅ እንደምሳሌ ያነናት ደቡብ ኮሪያም ሙሉ ለሙሉ ማለት በሚቻል መልኩ በውጭ ርዳታ ላይ ጥገኛ የነበረውን የሀገሪቱን ኮኖሚ ለመቀየር የሞከረችበት መንገድ በመጽሐፉ ላይ እንደተጠቀሰው በተግባር ተሞክሮ አዋጭ ሆኖ በመገኘቱ ለዘመናት የነበረውን የድህነት ታሪክ መቀየር ችላለች።

 

በተግባር ተሞክሮ አዋጭ በሆነ የእመርታ ጅማሮ ስኬታማ የሆነችው ደቡብ ኮሪያ ኢንደስትሪዎቿን አነስተኛ መካከለኛ እና ከፍተኛ በሚል ደረጃ በደረጃ በማሳደግ እና በማስፋፋት ዛሬ ላይ ከጥቂት ርት መታት በፊት የነበረው የሀገሪቱን የኢኮኖሚመቀየር ችላለች። መታት በፊት አንድ መቶ የአሜሪካ ዶላር የነበረውን የሕዝቦቿ አማካኝ ገቢ አሁን ወደ 35 ሺህ ዶላር ማሳደግ ችላለች

መንግሥት የሀገሪቱን ኮኖሚ ለመቀየር የነደፈውን ፖሊሲ መር በማድረግ በሕዝቦቿ ታታሪነት በዓለም ላይ ትልቅ የኢኮኖሚ አቅም ካላቸው ሀገራት በ13ኛ ደረጃ ላይ ድትገኝም አስችሏል። 

 

እዚህ ላይ በደቡብ ኮሪያ ሀገሪቱን ሁኔታ ና የሕዝቡን ኑሮ ለመቀየር

በመንግሥት የተነደፈው ፖሊሲ ውጤታማ እንዲሆን የሕዝቧ ቁርጠኝነት ወሳኝ ነበር።

ይህንን ሳብ በተመለከተ በመደመር

መንግሥት መጽሐፍ ላይ ቀጣዩን ሳብ እናገኛለን።

 

“ለአንድ ሀገር መጥፊያዋም መዳኛዋም ሕዝቧ ነው ሕዝቧ የነገን ተስፋዋን ያለመልማል ወይም የማዘግየት ሚና ይጫወታል ሕዝብ ተምሮ እና ነቅቶ ለአንድ ዓላማ ከተሰለፈ ከፍተኛ የሆነ የኢኮኖሚ ዐቅም ነው። የሩቅ ምሥራቅ ሀገራት ለዚህ ምስክር ናቸው።” (የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ገጽ 53

 

እንዲህ ያለውን የይቻላል ተስፋ በተግባር ላየ እና ላወቀ አሁን ኢትዮጵያ ያለችበትን ከዛን ጊዜው የደቡብ ኮሪያ እጅግ የተሻለ መሆኗን ለተረዳ ነገ በእርግጠኝነት የሚጨበጥ ተስፋ እንደሆነ ለማወቅ ብዙ ማስረጃ አይፈልግም። ይልቁንም በእርግጠኝነት ለዚህ ዓላማ ይሰለፋል። ኢትዮጵያ ያላት የተፈጥሮ ጸጋ ደግሞ ይህን የሚጨበጥ ተስፋ እውን ለማድረግ የሚያስችሉ ስጦታዎች ናቸው። ይህንንም የመደመር መጽሐፍ ሲያስቀምጠው፦

 

“...የቤት ሥራችንን የሚያቀሉ፣ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ፣ በተለያየ መንገድ ልንጠቀማቸው የምንችላቸው ሰፊ ዕምቅ ሀብቶች ባለቤቶች መሆናችንን ዓይናችንን ገልጠን ማየት አለብን መንገዳችንን ቀይረን ራሳችንን እና ሀገራችንን በአዲስ መንገድ እና ትልም መምራት ያስፈልጋል” (ገጽ 54) 

 

ለዚህም ነው ኢትዮጵያ የመጣችበትን “እየደመሰሱ የመቅዳት” ረጅም ጉዞ ቆም ብሎ በማየት እና በመመርመር ስለነገው ጉዞ ማሰብ ይገባል የሚለው። 

 

እናም አሁን ኢትዮጵያ ወደ ብልጽግና ለምታደርገው ጉዞ የነደፈችው ፎኖት በእርግጥም እንደ ደቡብ ኮሪያ ከዓለም ያላን ተርታ ለመሰለፍ ያላትን ርዕይ እና ይህንን ልም እውን ለማድረግ የመረጠችው ስልት ግልጽ መሆኑን ነው።

 

 

በዋሲሁን ተስፋዬ