የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ኡሁሩ ኬንያታ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ጋር ተወያይተዋል።
ሰብሳቢዋ በዚሁ ወቅት ለነገው ምርጫ በተደረገው ዝግጅት ዙሪያ ለአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ገለጻ ማድረጋቸውን የቡድኑ መሪ ኡሁሩ ኬንያታ በፌስቡክ የማኅበራዊ ትስስር ገጽ አስፍረዋል።
የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ኡሁሩ ኬንያታ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ጋር ተወያይተዋል።
ሰብሳቢዋ በዚሁ ወቅት ለነገው ምርጫ በተደረገው ዝግጅት ዙሪያ ለአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ገለጻ ማድረጋቸውን የቡድኑ መሪ ኡሁሩ ኬንያታ በፌስቡክ የማኅበራዊ ትስስር ገጽ አስፍረዋል።