Search

የዓርማ ፖድካስት ልዩ ቆይታ ዛሬ ምሽት

እሑድ ሰኔ 21, 2018 49

በሀገራችን መጻኢ ዕድልና በምክክር ሂደቱ ዙሪያ ሰፊ ማብራሪያ የሚሰጥበት ታላቅ የውይይት መድረክ፤ በቅንጅትና በጋራ መግባባት ላይ ከሚያተኩረው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ጋር የተደረገውን ጥልቅ ቆይታ በዓርማ ፖድካስት ይዘንላችሁ እንቀርባለን።
ይህን ልዩ መርሃ ግብር እንዳያመልጥዎ።
ዛሬ ምሽት 3፡00 ላይ ይጠብቁን።