በ2018 በጀት ዓመት 350 ቢሊዮን ብር ገደማ ገቢ መሰብሰብ ችለናል።
የገቢ መሰረትን በማስፋትና የሚሰበሰብ ገቢ ፍትሀዊነቱን በጠበቀ መልኩ እንዲሰበሰብ በማድረግ በሰፊው በመሰራቱ የ2ዐ18 ገቢ አሰባሰብ ከ2017 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንፃር በ 116.3 ቢሊዮን ብር ወይም 50 % እድገት አሳይቷል።
ግብር ከፋዮቻችንን ከልብ እናመሰግናለን!!
በ2018 በጀት ዓመት 350 ቢሊዮን ብር ገደማ ገቢ መሰብሰብ ችለናል።
የገቢ መሰረትን በማስፋትና የሚሰበሰብ ገቢ ፍትሀዊነቱን በጠበቀ መልኩ እንዲሰበሰብ በማድረግ በሰፊው በመሰራቱ የ2ዐ18 ገቢ አሰባሰብ ከ2017 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንፃር በ 116.3 ቢሊዮን ብር ወይም 50 % እድገት አሳይቷል።
ግብር ከፋዮቻችንን ከልብ እናመሰግናለን!!
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: