Search

የመውሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማለዳ ላይ 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

ሰኞ ነሐሴ 18, 2018 48

 

ነገ ነሐሴ 19 ቀን 2018 . የሚከበረውን የመውሊድ በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 1200 ሰዓት ላይ ዘጠኝ ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ በኢ... መከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ስፖርትና ኪነ ጥበባት ሥራዎች ማዕከል አስታውቋል።

በመሆኑም ህብረተሰቡ ተገቢው መረጃ እንዲኖረው ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል።

 

 

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: