Search

ምክትል ጠቅላይ ሚኒሰትር ተመስገን ጥሩነህ ለቤኒን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒ አቀባበል አደረጉ

ሰኞ ሐምሌ 06, 2018 128

ምክትል ጠቅላይ ሚኒሰትር ተመስገን ጥሩነህ ወደ ኢትዮጵያ ለመጡት ለቤኒን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒ አቀባበል አድርገዋል።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒሰትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ የቤኒን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒ ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ ብለዋል።

በታላቅ የለውጥ ጉዞ ላይ በምትገኘው ኢትዮጵያ የሚኖርዎት ቆይታ ስኬታማ እንዲሆን እመኛለሁም ነው ያሉት።

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: