Search

በአማራ ክልል የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች ትጥቅ ፈቱ

ቅዳሜ ነሐሴ 24, 2017 248

በአማራ ክልል የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ፈትተዋል።

በርክክብ መርሐ ግብሩ ላይ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጄነራል ደርቤ መኩርያው እና የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤትላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ጄኔራል ዋኘው አለሜን እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።

የሰላም አማራጩን የተቀበሉ ታጣቂዎች ለተሃድሶ ስልጠና ጠዳ ጊዜያዊ ማሰልጠኛ መግባታቸውን ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን ኮሙኒኬሽን መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

#EBCdotstream #AmharaRegion #Disarmament