Search

በሱዳን የአንድ መንደር ነዋሪዎችን ሕይወት የቀጠፈው የመሬት መንሸራተት አደጋ

ማክሰኞ ነሐሴ 27, 2017 88

በሱዳን በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ የአንድ መንደር ነዋሪዎች ሕይወት ማለፉ ተዘግቧል።

የመሬት መንሸራተቱ የተከሰተውቀናት ከጣለው ከባድ ዝናብ በኋላ ሲሆን፤ ቢያንስ 1 ሰዎች ሕይወት ማለፉም ነው የተገለፀው።

የመሬት መንሸራተቱ የተከሰተው በምዕራብ ሱዳን ዳርፉር ክልል ማራህ ተራራ ላይ በምትገኘው ታራሲን መንደር ነው።

በአደጋው ምክንያት የታርሲን መንደር አብዛኛው አካባቢ መውደሙን እና ከመንደሯ ነዋሪዎችም አንድ ሰው ብቻ በሕይወት መትረፉን ቢቢሲ ዘግቧል።

#EBC #EBCdotstream #landslide #Sudan