Search

የሕዳሴ ግድብ ወደ ብርሃን የምንሸጋገርበት የአንድነታችን ዐሻራ መገለጫ ነው፡- የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች

ረቡዕ ነሐሴ 28, 2017 64

ታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ ወደ ብርሃን የምንሸጋገርበት የአንድነታችን ዐሻራ መገለጫ ነው ሲሉ የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል።

የሕዳሴ ግድብ ኢትዮጵያውያን አንድ ሆነን በፅናት፣ በላባችን እንዲሁም በደማችን ተባብረን የሰራነው ሐብታችን ነው ሲሉም ተናግረዋል።

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከጫፍ እስከ ጫፍ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የተሳተፈበት የጋራ ሐብታችን ነው ብለዋል ነዋሪዎቹ

በሔለን ተስፋዬ

#GERD #ሕዳሴግድብ #Mekelle #etv #EBCdotstream