ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ጁአዎ ሎሬንቾ ጋር ተወያዩ እሑድ ጳጉሜን 02, 2017 344 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለተኛው የአፍሪካ-ካሪኮም ጉባኤ ጎን የአንጎላ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ጁአዎ ሎሬንቾን አግኝቼ በጋራ ፍላጎቶቻችን ላይ በተመሠረቱ የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል ብለዋል። ለአኅጉራዊ እድገት ያለን አቋም ጽኑ ሆኖ ይቀጥላል ሲሉም በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። #EBC #ebcdotstream #PMOEthiopia #AfricaUnite አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ለዜጎች እኩል እድል መፍጠር የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ትልም ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እሑድ ታኅሣሥ 12, 2018 ሚዛናዊ ሀሳቦች የተንፀባረቁባቸው ሕዝባዊ ውይይቶች እሑድ ታኅሣሥ 12, 2018 ሜካናይዝድ ትጥቆችን ለዓመታት ከተጣሉበት አንስቶ አሻሽሎ በመሥራት ወደ ሥራ ያስገባው የመከላከያ ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ቅዳሜ ታኅሣሥ 11, 2018 ፍትሐዊው የትውልዱ የባህር በር ጥያቄ ዓርብ ታኅሣሥ 10, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 23283