ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ጁአዎ ሎሬንቾ ጋር ተወያዩ እሑድ ጳጉሜን 02, 2017 114 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለተኛው የአፍሪካ-ካሪኮም ጉባኤ ጎን የአንጎላ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ጁአዎ ሎሬንቾን አግኝቼ በጋራ ፍላጎቶቻችን ላይ በተመሠረቱ የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል ብለዋል። ለአኅጉራዊ እድገት ያለን አቋም ጽኑ ሆኖ ይቀጥላል ሲሉም በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። #EBC #ebcdotstream #PMOEthiopia #AfricaUnite አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ Send ተያያዥ ዜናዎች: Itoophiyaan qormaata keessaa fi alaa ishee muudate dandamattee milkaahina guddaa galmeessaa jirti ሰኞ ጳጉሜን 03, 2017 የጎንደር እንግዶች በአምቦ ምን ተመለከቱ? ሰኞ ጳጉሜን 03, 2017 Ethiopia Pledges to Build on Economic Gains, Finance Minister Says ሰኞ ጳጉሜን 03, 2017 Second Africa Climate Summit Opens in Addis Ababa ሰኞ ጳጉሜን 03, 2017
Itoophiyaan qormaata keessaa fi alaa ishee muudate dandamattee milkaahina guddaa galmeessaa jirti ሰኞ ጳጉሜን 03, 2017
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 14954