ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ጁአዎ ሎሬንቾ ጋር ተወያዩ እሑድ ጳጉሜን 02, 2017 267 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለተኛው የአፍሪካ-ካሪኮም ጉባኤ ጎን የአንጎላ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ጁአዎ ሎሬንቾን አግኝቼ በጋራ ፍላጎቶቻችን ላይ በተመሠረቱ የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል ብለዋል። ለአኅጉራዊ እድገት ያለን አቋም ጽኑ ሆኖ ይቀጥላል ሲሉም በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። #EBC #ebcdotstream #PMOEthiopia #AfricaUnite አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ዜጎችን በፍትሐዊና አካታች መንገድ ተጠቃሚ የሚያደርጉት የልማት ሥራዎች ማክሰኞ ጥቅምት 25, 2018 ክፍት የሥራ ቦታ ማስታዎቂያ ማክሰኞ ጥቅምት 25, 2018 ተለዋዋጭ በሆነው የዓለም ሥርዓት ውስጥ በሴራ ከባሕር በሯ የተገፋችው ኢትዮጵያ ሀብቷን መልሳ የማግኘት መብት አላት ማክሰኞ ጥቅምት 25, 2018 ኢትዮጵያ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስከብር የምሁራን ስብስብ ያስፈልጋታል ማክሰኞ ጥቅምት 25, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 20970