ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ጁአዎ ሎሬንቾ ጋር ተወያዩ እሑድ ጳጉሜን 02, 2017 686 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለተኛው የአፍሪካ-ካሪኮም ጉባኤ ጎን የአንጎላ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ጁአዎ ሎሬንቾን አግኝቼ በጋራ ፍላጎቶቻችን ላይ በተመሠረቱ የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል ብለዋል። ለአኅጉራዊ እድገት ያለን አቋም ጽኑ ሆኖ ይቀጥላል ሲሉም በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። #EBC #ebcdotstream #PMOEthiopia #AfricaUnite አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመጋቢት እና ሚያዝያ 2018 ዓ.ም ወራት ከፍተኛ የሥራ ክንውኖች ቅዳሜ ሚያዝያ 24, 2018 የኢትዮጵያ የሥራ ዕድል ፈጠራ የዛሬ ጥረትና የነገ ብሩህ ተስፋ ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018 መንግሥት ለሚሊዮኖች የሥራ እድል ከመፍጠር በዘለለ የሠራተኛውን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የሕግ ማዕቀፎችን አጠናክሯል፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018 በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የታገዘ የተቀናጀ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ስርዓት ተመረቀ ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018
መንግሥት ለሚሊዮኖች የሥራ እድል ከመፍጠር በዘለለ የሠራተኛውን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የሕግ ማዕቀፎችን አጠናክሯል፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 28111