ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ጁአዎ ሎሬንቾ ጋር ተወያዩ እሑድ ጳጉሜን 02, 2017 585 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለተኛው የአፍሪካ-ካሪኮም ጉባኤ ጎን የአንጎላ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ጁአዎ ሎሬንቾን አግኝቼ በጋራ ፍላጎቶቻችን ላይ በተመሠረቱ የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል ብለዋል። ለአኅጉራዊ እድገት ያለን አቋም ጽኑ ሆኖ ይቀጥላል ሲሉም በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። #EBC #ebcdotstream #PMOEthiopia #AfricaUnite አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: "እኛ ከዚህ በኋላ ልማት እንጂ ጦርነት አንፈልግም፤ ህወሓት የፕሪቶሪያውን ስምምነት ማክበር አለበት" - የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች ቅዳሜ የካቲት 28, 2018 የምርጫ ዓይነቶች እና አፈጻጸማቸው በኢትዮጵያ ቅዳሜ የካቲት 28, 2018 የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የእጩዎች ዝርዝር ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል - ምርጫ ቦርድ ዓርብ የካቲት 27, 2018 የኢትዮጵያ ሠራዊት ሙዚየም የጀግንነት ታሪካችን ሕያው ምስክር ነው - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ዓርብ የካቲት 27, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26229