ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድ ጋር ተወያዩ ረቡዕ ጳጉሜን 05, 2017 421 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድን አግኝተው የጋራ ፍላጎት ባላቸው ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “በቀጠናችን ፀጥታ እና መረጋጋት ብሎም ልማትን ለማረጋገጥ ያለንን ፅኑ አቋም በድጋሜ አረጋግጠናል” ብለዋል። #EBC #ebcdotstream #Ethiopia #PMAbiy #Somalia #Diplomacy አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ኢቢሲ በአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ልዩ ተሸላሚ ሆነ ዓርብ ኅዳር 26, 2018 ኢትዮ ቴሌኮም እና ካምቴል በካሜሩን የዲጂታል ሽግግርን ለማፋጠን የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ተፈራረሙ ዓርብ ኅዳር 26, 2018 የመጀመሪያው የአፍሪካ የኢነርጂ ውጤታማነት ጉባዔ በኢትዮጵያ ይካሄዳል ማክሰኞ ኅዳር 23, 2018 የአፍሪካ ስኬት ሁለቱ ምሰሶዎች ሕገ-መንግሥታዊነት እና ውጤታማ ሀገረ መንግሥት ግንባታ ናቸው - ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ ዓርብ ኅዳር 19, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 23041