ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድ ጋር ተወያዩ ረቡዕ ጳጉሜን 05, 2017 713 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድን አግኝተው የጋራ ፍላጎት ባላቸው ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “በቀጠናችን ፀጥታ እና መረጋጋት ብሎም ልማትን ለማረጋገጥ ያለንን ፅኑ አቋም በድጋሜ አረጋግጠናል” ብለዋል። #EBC #ebcdotstream #Ethiopia #PMAbiy #Somalia #Diplomacy አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የአፍሪካ አንድነት ቀንዲል - ኩዋሜ ኑኩሩማህ እሑድ የካቲት 08, 2018 የኢትዮጵያ ዐሻራ በአፍሪካ ኅብረት - ከነጻነት ፋና እስከ ጥበብ መንፈስ እሑድ የካቲት 08, 2018 “ሴቶችን በየዘርፉ ማሳተፍ ሀገርን እንደ ማሳተፍ ይቆጠራል” - ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እሑድ የካቲት 08, 2018 አፍሪካ ተግዳሮቶቿን ወደ ዕድል የመቀየር ጠንካራ አቅም አላት - የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዦአዎ ሎሬንዞ ቅዳሜ የካቲት 07, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26225