ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድ ጋር ተወያዩ ረቡዕ ጳጉሜን 05, 2017 318 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድን አግኝተው የጋራ ፍላጎት ባላቸው ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “በቀጠናችን ፀጥታ እና መረጋጋት ብሎም ልማትን ለማረጋገጥ ያለንን ፅኑ አቋም በድጋሜ አረጋግጠናል” ብለዋል። #EBC #ebcdotstream #Ethiopia #PMAbiy #Somalia #Diplomacy አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: አፍሪካውያን የባለብዙ ወገን የትብብር መድረክን ማጠናከር ይገባቸዋል እሑድ ጥቅምት 16, 2018 በአፍሪካ ሀገራት መካከል ያለው የኢንቨስትመንት ትስስር ሊጠናከር ይገባል - ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ቅዳሜ ጥቅምት 15, 2018 11ኛው የጣና ፎረም ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሰላም እና ደኅንነት ያላትን የላቀ አስተዋፅኦ የምታፀናበት ነው - አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ዓርብ ጥቅምት 14, 2018 ኢትዮጵያ የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ሽግግርን ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች ዓርብ ጥቅምት 14, 2018
11ኛው የጣና ፎረም ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሰላም እና ደኅንነት ያላትን የላቀ አስተዋፅኦ የምታፀናበት ነው - አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ዓርብ ጥቅምት 14, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 20813