ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድ ጋር ተወያዩ ረቡዕ ጳጉሜን 05, 2017 795 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድን አግኝተው የጋራ ፍላጎት ባላቸው ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “በቀጠናችን ፀጥታ እና መረጋጋት ብሎም ልማትን ለማረጋገጥ ያለንን ፅኑ አቋም በድጋሜ አረጋግጠናል” ብለዋል። #EBC #ebcdotstream #Ethiopia #PMAbiy #Somalia #Diplomacy አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ሩዋንዳ የመንግሥት ተሽከርካሪዎች ግዥ 30 በመቶው የኤሌክትሪክ እንዲሆን ወሰነች ዓርብ ሚያዝያ 16, 2018 ጋቦን ከ16 ዓመት በታች የሆኑ አዳጊዎች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ የሚከለክል በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነውን ጥብቅ ሕግ አወጣች ሰኞ ሚያዝያ 05, 2018 ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ ኢኳቶሪያል ጊኒ ማላቦ ገቡ ሓሙስ መጋቢት 17, 2018 የአዲሲቷ አዲስ አበባ ግርማ ሞገስ በካሜሩናዊው ጎብኚ አንደበት፦ "የአፍሪካ የውበትና የብልፅግና ተምሳሌት ሓሙስ መጋቢት 03, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 28105