ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድ ጋር ተወያዩ ረቡዕ ጳጉሜን 05, 2017 850 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድን አግኝተው የጋራ ፍላጎት ባላቸው ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “በቀጠናችን ፀጥታ እና መረጋጋት ብሎም ልማትን ለማረጋገጥ ያለንን ፅኑ አቋም በድጋሜ አረጋግጠናል” ብለዋል። #EBC #ebcdotstream #Ethiopia #PMAbiy #Somalia #Diplomacy አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ ሽግግር እና የ2018 የዕድገት ትንበያ ረቡዕ ሰኔ 10, 2018 በአፍሪካ እና በቻይና መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ ዓርብ ግንቦት 28, 2018 ኢትዮጵያውያን ሁሉ ልትኮሩበት የሚገባ ሥራ ነው የሰራችሁት፦ ኡሁሩ ኬንያታ ሓሙስ ግንቦት 27, 2018 ዚምባብዌን ጨምሮ አምስት ሀገራት ለተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ተመረጡ ሓሙስ ግንቦት 27, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 29656