Search

“ኢትዮጵያ ችላለች” - ታላቅ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀሥላሴ በተገኙበት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

እሑድ መስከረም 04, 2018 74

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ መመረቁን አስመልክቶ “ኢትዮጵያ ችላለች!” በሚል መሪ ቃል ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀሥላሴ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ታላቅ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ይገኛል።



#GERD #Ethiopia #ebcdotstream

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ

ተያያዥ ዜናዎች: