12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ስንት ሆኖ ተመዘገበ? በተፈጥሮ ሳይንስ 591🔥 በማኅበራዊ ሳይንስ 562🔥 እሑድ መስከረም 04, 2018 655 የዘንድሮው 12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት በተፈጥሮ ሳይንስ 591 ሆኖ ተመዝግቧል። ውጤቱ የተመዘገበው ከዶዶላ ኢፈ ቦሩ ትምህርት ቤት መሆኑም ተመላክቷል። በማኅበራዊ ሳይንስ የዘንድሮው ከፍተኛ ውጤት 562 መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን አስመልክቶ መግለጫ እየተሰጠ ይገኛል። በለሚ ታደሰ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የእጩዎች ዝርዝር ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል - ምርጫ ቦርድ ዓርብ የካቲት 27, 2018 የኢትዮጵያ ሠራዊት ሙዚየም የጀግንነት ታሪካችን ሕያው ምስክር ነው - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ዓርብ የካቲት 27, 2018 ነገ በአዲስ አበባ ለተሽከርካሪዎች ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ ዓርብ የካቲት 27, 2018 ሆስፒታሎች በፈጠራና በአዳዲስ አሰራሮች አገልግሎታቸውን ሊያሻሽሉ ይገባል፡- ዶ/ር መቅደስ ዳባ ዓርብ የካቲት 27, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26217