12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ስንት ሆኖ ተመዘገበ? በተፈጥሮ ሳይንስ 591🔥 በማኅበራዊ ሳይንስ 562🔥 እሑድ መስከረም 04, 2018 336 የዘንድሮው 12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት በተፈጥሮ ሳይንስ 591 ሆኖ ተመዝግቧል። ውጤቱ የተመዘገበው ከዶዶላ ኢፈ ቦሩ ትምህርት ቤት መሆኑም ተመላክቷል። በማኅበራዊ ሳይንስ የዘንድሮው ከፍተኛ ውጤት 562 መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን አስመልክቶ መግለጫ እየተሰጠ ይገኛል። በለሚ ታደሰ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የሐሳብ ልዕልናን በጦርነት ማምጣት አይቻልም - ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ሰኞ ጥቅምት 24, 2018 ዝክረ ሰሜን ዕዝ በማዕከላዊ ዕዝ ሰኞ ጥቅምት 24, 2018 ሀገራዊ ምክክር በየትኛው ወቅት ሊካሄድ ያችላል? ሰኞ ጥቅምት 24, 2018 ኢትዮጵያ የምትጠይቀው የነበራትን የባሕር በር ነው - ብርጋዴል ጄኔራል ዋሲሁን ንጋቱ እሑድ ጥቅምት 23, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 20913