12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ስንት ሆኖ ተመዘገበ? በተፈጥሮ ሳይንስ 591🔥 በማኅበራዊ ሳይንስ 562🔥 እሑድ መስከረም 04, 2018 170 የዘንድሮው 12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት በተፈጥሮ ሳይንስ 591 ሆኖ ተመዝግቧል። ውጤቱ የተመዘገበው ከዶዶላ ኢፈ ቦሩ ትምህርት ቤት መሆኑም ተመላክቷል። በማኅበራዊ ሳይንስ የዘንድሮው ከፍተኛ ውጤት 562 መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን አስመልክቶ መግለጫ እየተሰጠ ይገኛል። በለሚ ታደሰ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ Send ተያያዥ ዜናዎች: Ministry of Education to Distribute Over 20 Million Primary School Books ማክሰኞ መስከረም 06, 2018 በዘንድሮው የትምህርት ዘመን ከ20 ሚሊዮን በላይ የ1ኛ ደረጃ መፃሕፍት ይሰራጫሉ፦ ትምህርት ሚኒስቴር ሰኞ መስከረም 05, 2018 “እኛ ትምህርት ቤት ትልቅ ውጤት መጣ ሲባል ውጤቱ የተማሪ ሃይማኖት ዮናስ ስለመሆኑ እርግጠኞች ነበርን” - ብሥራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ሰኞ መስከረም 05, 2018 የኢትዮጵያ ትርክት አሁን ከሕዳሴ ግድብ በፊት እና በኋላ ተብሎ መከፈል የሚችልበት ደረጃ ላይ ይገኛል፡- ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሰኞ መስከረም 05, 2018
“እኛ ትምህርት ቤት ትልቅ ውጤት መጣ ሲባል ውጤቱ የተማሪ ሃይማኖት ዮናስ ስለመሆኑ እርግጠኞች ነበርን” - ብሥራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ሰኞ መስከረም 05, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 15657