12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ስንት ሆኖ ተመዘገበ? በተፈጥሮ ሳይንስ 591🔥 በማኅበራዊ ሳይንስ 562🔥 እሑድ መስከረም 04, 2018 447 የዘንድሮው 12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት በተፈጥሮ ሳይንስ 591 ሆኖ ተመዝግቧል። ውጤቱ የተመዘገበው ከዶዶላ ኢፈ ቦሩ ትምህርት ቤት መሆኑም ተመላክቷል። በማኅበራዊ ሳይንስ የዘንድሮው ከፍተኛ ውጤት 562 መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን አስመልክቶ መግለጫ እየተሰጠ ይገኛል። በለሚ ታደሰ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ለዜጎች እኩል እድል መፍጠር የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ትልም ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እሑድ ታኅሣሥ 12, 2018 ሚዛናዊ ሀሳቦች የተንፀባረቁባቸው ሕዝባዊ ውይይቶች እሑድ ታኅሣሥ 12, 2018 ሜካናይዝድ ትጥቆችን ለዓመታት ከተጣሉበት አንስቶ አሻሽሎ በመሥራት ወደ ሥራ ያስገባው የመከላከያ ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ቅዳሜ ታኅሣሥ 11, 2018 ፍትሐዊው የትውልዱ የባህር በር ጥያቄ ዓርብ ታኅሣሥ 10, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 23266