12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ስንት ሆኖ ተመዘገበ? በተፈጥሮ ሳይንስ 591🔥 በማኅበራዊ ሳይንስ 562🔥 እሑድ መስከረም 04, 2018 711 የዘንድሮው 12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት በተፈጥሮ ሳይንስ 591 ሆኖ ተመዝግቧል። ውጤቱ የተመዘገበው ከዶዶላ ኢፈ ቦሩ ትምህርት ቤት መሆኑም ተመላክቷል። በማኅበራዊ ሳይንስ የዘንድሮው ከፍተኛ ውጤት 562 መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን አስመልክቶ መግለጫ እየተሰጠ ይገኛል። በለሚ ታደሰ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የኢትዮጵያ የሥራ ዕድል ፈጠራ የዛሬ ጥረትና የነገ ብሩህ ተስፋ ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018 መንግሥት ለሚሊዮኖች የሥራ እድል ከመፍጠር በዘለለ የሠራተኛውን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የሕግ ማዕቀፎችን አጠናክሯል፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018 በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የታገዘ የተቀናጀ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ስርዓት ተመረቀ ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018 የሁለት ወንዞች ታሪክ እና ዕጣ ፈንታቸውን የጻፉ ባለራዕዮች - ከቴምስ እስከ አዲስ ሓሙስ ሚያዝያ 22, 2018
መንግሥት ለሚሊዮኖች የሥራ እድል ከመፍጠር በዘለለ የሠራተኛውን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የሕግ ማዕቀፎችን አጠናክሯል፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 28097