12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ስንት ሆኖ ተመዘገበ? በተፈጥሮ ሳይንስ 591🔥 በማኅበራዊ ሳይንስ 562🔥 እሑድ መስከረም 04, 2018 770 የዘንድሮው 12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት በተፈጥሮ ሳይንስ 591 ሆኖ ተመዝግቧል። ውጤቱ የተመዘገበው ከዶዶላ ኢፈ ቦሩ ትምህርት ቤት መሆኑም ተመላክቷል። በማኅበራዊ ሳይንስ የዘንድሮው ከፍተኛ ውጤት 562 መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን አስመልክቶ መግለጫ እየተሰጠ ይገኛል። በለሚ ታደሰ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ቨርቹዋል የቱሪስት መረጃ ማዕከል በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊገነባ ነው ሓሙስ ሰኔ 25, 2018 የውበትና የጤና መናኸሪያ፦ የአዲስ አበባ ወንዞች ዳርቻ ልማት ያስገኘው ሁለንተናዊ ስኬት ሓሙስ ሰኔ 25, 2018 ከየብስ መታጠር ወደ ወሰን-አልባ የሥልጣኔ ሽግግር፤ የኢትዮጵያ ታሪካዊና ሕጋዊ መብት ሓሙስ ሰኔ 25, 2018 ግዙፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ አፕል በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገለፀ ሓሙስ ሰኔ 25, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 30076