ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያዩ እሑድ ሐምሌ 20, 2017 403 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ኢትዮጵያ በጋራ ከምታዘጋጀው ከሁለተኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓቶች ጉባኤ አስቀድሞ የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፥ ውይይቱ በሁለትዮሽ ግንኙነቶች እና የጋራ ፍላጎት በሆኑ ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር ብለዋል። #ebcdotstream #Ethiopia #kenya አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ Send ተያያዥ ዜናዎች: የተቸነከረው ትውልድ አባል አይደለሁም፡- አቶ ጌታቸው ረዳ ረቡዕ መስከረም 07, 2018 የመደመር መንግሥት ጊዜ ካለፈ በኋላ ትውልድ ይፋረደኝ የሚል አይደለም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ረቡዕ መስከረም 07, 2018 Nuti gaafa Ida'amuu jennu diinonni keenya ni rifatu, sababni isaas ida’amuudhaan akkamitti seenaa hojjechuu akka dandeenyu agarsiifneera - Ministira Muummee Abiyyi Ahimad (PhD) ረቡዕ መስከረም 07, 2018 "ጫካ ፕሮጀክት ቤተመንግሥት አይደለም" - አቶ ጌታቸው ረዳ ረቡዕ መስከረም 07, 2018
Nuti gaafa Ida'amuu jennu diinonni keenya ni rifatu, sababni isaas ida’amuudhaan akkamitti seenaa hojjechuu akka dandeenyu agarsiifneera - Ministira Muummee Abiyyi Ahimad (PhD) ረቡዕ መስከረም 07, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 15764