ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያዩ እሑድ ሐምሌ 20, 2017 776 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ኢትዮጵያ በጋራ ከምታዘጋጀው ከሁለተኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓቶች ጉባኤ አስቀድሞ የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፥ ውይይቱ በሁለትዮሽ ግንኙነቶች እና የጋራ ፍላጎት በሆኑ ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር ብለዋል። #ebcdotstream #Ethiopia #kenya አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: "አዲስ አበባን የመረዳዳትና የመተሳሰብ ተምሳሌት እናደርጋለን" - ከንቲባ አዳነች አቤቤ ረቡዕ የካቲት 25, 2018 የኢትዮጵያ ቱሪዝም ከታሪክ ማህደር እስከ ዲጂታል አድማስ ረቡዕ የካቲት 25, 2018 ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተዘጋጀውን ሕብረ ዜማ አስመረቀ ረቡዕ የካቲት 25, 2018 ከአሰብ ደጃፍ ላይ ሆነው የባሕር በር የሚናፍቁት የሱልጣን አሊ ሚራህ ልጆች ረቡዕ የካቲት 25, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26126