የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ እንኳን ለኢሬቻ የምስጋና ቀን በሰላም አደረሳችሁ ሲሉ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ፕሬዝዳንቱ በኤክስ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፤ በዓሉ የደስታ፣ የበረከት እና የብልጽግና ይሆን ዘንድ እመኛለሁ ብለዋል።
#ebc #ebcdotstream #Ethiopia #Irreecha
የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ እንኳን ለኢሬቻ የምስጋና ቀን በሰላም አደረሳችሁ ሲሉ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ፕሬዝዳንቱ በኤክስ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፤ በዓሉ የደስታ፣ የበረከት እና የብልጽግና ይሆን ዘንድ እመኛለሁ ብለዋል።
#ebc #ebcdotstream #Ethiopia #Irreecha