‘የኢሬፈና’ /ምስጋና የማቅረብ/ ሥነ-ሥርዓት በሆረ ፊንፊኔ ቅዳሜ መስከረም 24, 2018 1615 በአባገዳዎች መሪት የተጀመረው የኢሬቻ ሆረ ፊንፊኔ ‘የኢሬፈና’ /ምስጋና የማቅረብ/ ሥነ-ሥርዓት በታዳሚዎች እየተከናወነ ይገኛል። አበገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ ቄሮዎች፣ ቀሬዎች፣ ሁሉም እንደየደረጃቸው የክረምቱ ጭጋግ መገፈፉን፣ ፈጣሪያቸው ምሕረት ማድረጉን፣ ከዘመን ዘመን ማሸጋገሩን እያበሰሩ ይገኛሉ። አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የኢሬቻ ሆረ ፊንፊኔ ‘የኢሬፈና’ /ምስጋና የማቅረብ/ ሥነ-ሥርዓት - (በምሥል) ቅዳሜ መስከረም 24, 2018 ኪን ኢትዮጵያ በሩሲያ ሴንት ፒተርስበርግ በምስል ሓሙስ መስከረም 01, 2018 የደብረ ታቦር (ቡሄ) በዓል እና አዳጊዎች ማክሰኞ ነሐሴ 13, 2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በወላይታ ሶዶ ያደረጉት ጉብኝት በምሥል ቅዳሜ ነሐሴ 10, 2017
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 20913