‘የኢሬፈና’ /ምስጋና የማቅረብ/ ሥነ-ሥርዓት በሆረ ፊንፊኔ ቅዳሜ መስከረም 24, 2018 2020 በአባገዳዎች መሪት የተጀመረው የኢሬቻ ሆረ ፊንፊኔ ‘የኢሬፈና’ /ምስጋና የማቅረብ/ ሥነ-ሥርዓት በታዳሚዎች እየተከናወነ ይገኛል። አበገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ ቄሮዎች፣ ቀሬዎች፣ ሁሉም እንደየደረጃቸው የክረምቱ ጭጋግ መገፈፉን፣ ፈጣሪያቸው ምሕረት ማድረጉን፣ ከዘመን ዘመን ማሸጋገሩን እያበሰሩ ይገኛሉ። አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: አስተያየት ላክ
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: