የኢሬቻ ሆረ ሀርሰዲ ዋዜማ ድባብ በቢሾፍቱ ከተማ ቅዳሜ መስከረም 24, 2018 678 በባህላዊ አለባበስ የደመቁ የኢሬቻ ክብረ በዓል ተሳታፊዎች ወደ ቢሾፍቱ ከተማ እየገቡ ነው። ኢሬቻ አንድነት እና እርስ በርስ መስተጋብርን የሚያጠናክር ኢትዮጵያ ለዓለም ያበረከተችው ድንቅ ዕሴት ነው። በሃይማኖት ከበደ EBCDOTSTREAM #EBC #ebcdotstream #Polis #Ireccha አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: አስተያየት ላክ
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: