Search

የብሔራዊ መዝሙሮች ታሪክ

ሰኞ ጥቅምት 03, 2018 89

የብሔራዊ መዝሙር ታሪክ ከሀገር ሥረ፣ ከሀገዊ ብሔርተኝነት መቀስቀ እና ከዘመናዊ ብራዊ መንግታት ምስረታ ጋር የተሳሰረ ነው፡፡

ዊ መር ዋነኛነት ንደ ል 18ው ና 19ው ቶ ፍለ ዘመን ፓ ነበች፣ ሪፐ ሥረታ ና የሀገዊ ርተኝነት ት ም ት ሀገት ም ን ንደ ዊ መር የሩአቸው ች ነበሩአቸ

ፈረንሣይ የመጀዋ በአጅ ዊ መን ያፀደቀች ሀገር ን፣ በ1795 "ላ ማርሴላይዝ" የተሰኘን መን ፋ አጋለ "ላ ማርሴላይዝ" ዊ መር ኖ በአጅ ከጽደቁ በት 1792 "የራይን ጦር የጦርነት ዘፈን" ሎ ተቀ የፈረንሣይ አብዮት መንፈስ እና የሀገር ር መቀስቀ መሳሪያ ኖ አገ። 

የሀገት ዊ መ  ን ወም ስ በስ ጦርነትን(ለሌ አካ)፣ ነፃነት አብዮት(ለ ፣ ፈረ)፣ ነገክብር(ድ ግደ)፣ አንድነ  እና ቅርስ(ን)ና የድህረ-ቅኝ ግዛት ማንነትን(የአካ ሀገት) የንፀቁ ው፡፡

ንደ ድ ግደም  ሀገ ነገቻቸው ር ነበር ዊ መር የሚዘ፡፡ እ.ኤ.አ. በ1745 የተደረሰው  "እግዚአብሔር ንጉሱን/ንግሥቱን ያድናል"ሚለው የዩናይትድ ኪንግደም ዊ መር ህ ሌ የን  ር ንደሆ ይነገ

ኔዘ(1568) ፣ ድ ግደም(1745) ፣ ን(1770) ፣ር(1780) ና ፈረይ(1795) ም ሜ ሩ ዊ መት ላቸው ሀገት ናቸው፡፡

"ላ ማርቻ ሪል" ወይም "ሪ(ሮ)ያል ማርች" የተሰኘው የን ዊ መር ግጥም ከሌላቸው ጥቂት ብራዊ መዝሙሮች አንዱ ነው። መሳሪያ ቻ የተቀባበረው ዜማ የስፔን አንድነት እና ኩራት ምልክት  ም አባነበተለያዩ የስፔን ክልሎች ውስጥ የቋንቋ መሰናክሎችን ፎ ተወዳጅ እና የዊ ት ት  

 

ዊ መር ክ በ

ኢትዮጵያ በሦስት ሥርዓቶች ሦስት የተለያዩ ዊ መዝሙሮችን አስተናግዳለች። የመጀመሪያው መዝሙርበኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ዘመን የነበረው ን፣ በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ ግጥም ደራሲነት፣ በአርመናዊው ሙዚቀኛ ኬቮርክ ናልባንዲያን ማ ደሲነት የተቀናበረ ነበር።የመሩ ም፡  

ኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ

በአምላክሽ ኃይል በንጉስሽ

ተባብረዋልና አርበኞችሽ

አይነካም ከቶ ነፃነትሽ

ብርቱ ናቸውና ተራሮችሽ

አትፈሪም ከጠላቶችሽ። 

ድል አድራጊው ንጉሣችን

ይኑርልን ለክብራችን።  ል ነበ፡፡

ሁለተኛው መዝሙር "ኢትዮጵያ ቅደሚ" የሚለው ሲሆንበኅብረተሰብአዊት ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደርደርግ፣ ቀጥሎም በኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊሪፐብሊክ በአገልግሎት ላይ ውሏል።

“ኢትዮጵያ ቅደሚ” የተሰኘው መዝሙር ግጥሙ በአሰፋ ገብረማርያም ተጽፎ ዜማ በዳንኤል ዮሐንስ ተደርሶለት ተዘጋጀ ነበ ም፡- 

ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ -ኢትዮጵያ ቅደሚ

በኅብረተሰባዊነት - አብቢ ለምልሚ!

ቃል ኪዳን ገብተዋል - ጀግኖች ልጆችሽ

ወንዞች ተራሮችሽ - ድንግል መሬትሽ

ለኢትዮጵያ አንድነት - ለነፃነትሽ

መስዋዕት ሊሆኑ - ለክብር ለዝናሽ!

ተራመጂ ወደፊት - በጥበብ ጎዳና

ታጠቂ ለሥራ - ላገር ብልጽግና!

የጀግኖች እናት ነሽ - በልጆችሽ ኩሪ

ጠላቶችሽ ይጥፉ - ለዘላለም ኑሪ።

ል ነበረ፡፡


1984 ዓ.ም ኢሕአዴግ ሥልጣን  አዲስ የሕዝብመዝሙር በደረጀ መላኩ ገጣሚነት፣ በሰሎሞን ሉሉ ዜማደራሲነት የወጣው "የዜግነት ክብር" የተኘው ነው። ህ መር ች ን ገታ የፀበቅ ና በች የሚወድ ን ስከ አን ድረስ በራ ይ ያለ ነው፡፡ የመሩ ም፡- 

የዜግነት ክብር በኢትዮጵያችን ፀንቶ

ታየ ዝባዊነት ዳር እስከዳር በርቶ

ለሰላም ለፍት ለዝቦች ነፃነት

በእኩልነት በፍቅር ቆመናል ባንድነት

መሰረተ ፅኑ ብዕናን ያልሻርን

ዝቦች ነን ለራ በራ የኖርን

ድንቅ የባህል መድረክ ያኩሪ ቅርስ ባለቤት

የተፈጥሮ ፀጋ የጀግና ዝብ እናት

እንጠብቅሻለን አለብን አደራ

ኢትዮጵያችን ኑሪ እኛም ባንቺ እንኩራ።