ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስለ ኢኮኖሚ ካነሷቸው ነጥቦች መካከል ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018 158 በግብርና፣ በኢንዱስትሪ እና በማዕድን ዘርፍ ትልቅ እመርታዎች ተመዝግበዋል፣ በዚህ ዓመት ያለጥርጥር ዕድገታችን ባለሁለት አሀዝ ይሆናል፣ 900 ቢሊየን ብር የእዳ ሽግሽግ ተደርጎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሞት ድኗል፣ በ2017 ዓ.ም መንግሥት ከብሔራዊ ባንክ ሳይበደር ኢኮኖሚውን መርቷል፣ የኢኮኖሚ ሪፎርማችን ዓለምአቀፎቹ ተቋማት እውቅና የሰጡት እና ለሌሎችም ሀገራት ልምድ የሚሆን ነው፣ በተኪ ምርቶች በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬ ድኗል፣ አቅርቦትን በመጨመር፣ የገበያ ትሥሥር በመፍጠር እና በድጎማ የዋጋ ግሸበትን ረገብ ማድረግ ችለናል፣ ለነዳጅ፣ ለማዳበሪያ፣ ለደሞዝ እና ለተለያዩ ዘርፎች 440 ቢሊየን ብር መንግሥት ድጎማ አድርጓል። አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የኃይል አማራጭ ይዞ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተንቀሳቀሰ ያለው የትኛውም አካል ዓላማው ገቢር ነበብ አይደለም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ ያነሧቸው ሐሳቦች - ክፍል ሁለት ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ ያነሧቸው ሐሳቦች - ክፍል አንድ ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018 በኢትዮጵያ ታሪክ ታላላቅ እና አይቻሉም የተባሉ ጉዳዮችን እውን ያደረግንበት የስኬት ዓመት ነው ያሳለፍነው፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018
የኃይል አማራጭ ይዞ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተንቀሳቀሰ ያለው የትኛውም አካል ዓላማው ገቢር ነበብ አይደለም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ ያነሧቸው ሐሳቦች - ክፍል ሁለት ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ ያነሧቸው ሐሳቦች - ክፍል አንድ ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018
በኢትዮጵያ ታሪክ ታላላቅ እና አይቻሉም የተባሉ ጉዳዮችን እውን ያደረግንበት የስኬት ዓመት ነው ያሳለፍነው፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 20429