ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስለ ኢኮኖሚ ካነሷቸው ነጥቦች መካከል ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018 295 በግብርና፣ በኢንዱስትሪ እና በማዕድን ዘርፍ ትልቅ እመርታዎች ተመዝግበዋል፣ በዚህ ዓመት ያለጥርጥር ዕድገታችን ባለሁለት አሀዝ ይሆናል፣ 900 ቢሊየን ብር የእዳ ሽግሽግ ተደርጎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሞት ድኗል፣ በ2017 ዓ.ም መንግሥት ከብሔራዊ ባንክ ሳይበደር ኢኮኖሚውን መርቷል፣ የኢኮኖሚ ሪፎርማችን ዓለምአቀፎቹ ተቋማት እውቅና የሰጡት እና ለሌሎችም ሀገራት ልምድ የሚሆን ነው፣ በተኪ ምርቶች በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬ ድኗል፣ አቅርቦትን በመጨመር፣ የገበያ ትሥሥር በመፍጠር እና በድጎማ የዋጋ ግሸበትን ረገብ ማድረግ ችለናል፣ ለነዳጅ፣ ለማዳበሪያ፣ ለደሞዝ እና ለተለያዩ ዘርፎች 440 ቢሊየን ብር መንግሥት ድጎማ አድርጓል። አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ፍትሐዊው የትውልዱ የባህር በር ጥያቄ ዓርብ ታኅሣሥ 10, 2018 ኢትዮጵያውያን መሥዋዕት የሆኑለትን የባሕር በር ስናገኝ ዕንባዬ ይታበሳል፦ የኮሞዶር ጌታቸው ስዩም ባለቤት ሓሙስ ታኅሣሥ 09, 2018 የኢትዮጵያ የከፍታ ጎዞ ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018 የኢትዮጵያ እና ህንድ ትብብር ለደቡብ ደቡብ አጋርነት ትልቅ አቅም ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 23191