ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስለ ኢኮኖሚ ካነሷቸው ነጥቦች መካከል ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018 674 በግብርና፣ በኢንዱስትሪ እና በማዕድን ዘርፍ ትልቅ እመርታዎች ተመዝግበዋል፣ በዚህ ዓመት ያለጥርጥር ዕድገታችን ባለሁለት አሀዝ ይሆናል፣ 900 ቢሊየን ብር የእዳ ሽግሽግ ተደርጎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሞት ድኗል፣ በ2017 ዓ.ም መንግሥት ከብሔራዊ ባንክ ሳይበደር ኢኮኖሚውን መርቷል፣ የኢኮኖሚ ሪፎርማችን ዓለምአቀፎቹ ተቋማት እውቅና የሰጡት እና ለሌሎችም ሀገራት ልምድ የሚሆን ነው፣ በተኪ ምርቶች በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬ ድኗል፣ አቅርቦትን በመጨመር፣ የገበያ ትሥሥር በመፍጠር እና በድጎማ የዋጋ ግሸበትን ረገብ ማድረግ ችለናል፣ ለነዳጅ፣ ለማዳበሪያ፣ ለደሞዝ እና ለተለያዩ ዘርፎች 440 ቢሊየን ብር መንግሥት ድጎማ አድርጓል። አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና አፍሪካ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለማጠናከር በአዲስ አበባ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው ዓርብ ሰኔ 19, 2018 የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ57ኛ መደበኛ ስብሰባው ያሳለፋቸው 5 ዋና ዋና ውሳኔዎች ዓርብ ሰኔ 19, 2018 57ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች ዓርብ ሰኔ 19, 2018 የችግኝ ተከላው የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ያስቻለን ሀገራዊ ስኬት ነው፦ አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ዓርብ ሰኔ 19, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 29869