ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስለ ኢኮኖሚ ካነሷቸው ነጥቦች መካከል ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2018 615 በግብርና፣ በኢንዱስትሪ እና በማዕድን ዘርፍ ትልቅ እመርታዎች ተመዝግበዋል፣ በዚህ ዓመት ያለጥርጥር ዕድገታችን ባለሁለት አሀዝ ይሆናል፣ 900 ቢሊየን ብር የእዳ ሽግሽግ ተደርጎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሞት ድኗል፣ በ2017 ዓ.ም መንግሥት ከብሔራዊ ባንክ ሳይበደር ኢኮኖሚውን መርቷል፣ የኢኮኖሚ ሪፎርማችን ዓለምአቀፎቹ ተቋማት እውቅና የሰጡት እና ለሌሎችም ሀገራት ልምድ የሚሆን ነው፣ በተኪ ምርቶች በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬ ድኗል፣ አቅርቦትን በመጨመር፣ የገበያ ትሥሥር በመፍጠር እና በድጎማ የዋጋ ግሸበትን ረገብ ማድረግ ችለናል፣ ለነዳጅ፣ ለማዳበሪያ፣ ለደሞዝ እና ለተለያዩ ዘርፎች 440 ቢሊየን ብር መንግሥት ድጎማ አድርጓል። አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የጸና ሰላምና የቀና ሥርዓት፦ የኢትዮጵያ የስምንት ዓመታት ያልተቋረጠ ጥረት ሓሙስ ሚያዝያ 22, 2018 የፀና ሰላም እና የቀና ሥርዓት - የኢትዮጵያ የስምንት ዓመታት ያልተቋረጠ ጥረት ረቡዕ ሚያዝያ 21, 2018 የናፍጣ አቅርቦት ቀድሞ ወደ ነበረበት ተመለሰ ረቡዕ ሚያዝያ 21, 2018 አሰብ፦ የተነጠቀው በር! ማክሰኞ ሚያዝያ 20, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 28038