ኢትዮጵያ አዲስ የከተማ ልማት ምዕራፍ ውስጥ እየገባች መሆኑን በገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ አማካሪ የሆኑት ትዕግሥት ፍስሐ “ኢትዮጵያ ታከናውናለች” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ባለው ጉባኤ ላይ ተናግረዋል።
ትኩረቱም ከተሞችን ማሰፋፋት ላይ ብቻ ሳይሆን ምርታማነታቸውን ማሳደግ እንዲሁም ምቹ፣ ተወዳዳሪ፣ ሁሉን አቀፍና ዘመናዊ ከተሞች ለሥራ ዕድል ፈጠራና ለጋራ ብልፅግና ቀጣይ ሞተር እንዲሆኑ ማድረግ ነው ሲሉ ገልጸዋል።
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: