Search

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ማጠቃለያ

እሑድ ነሐሴ 17, 2018 227

 

👉100% ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች

2017 ዓ.ም፦ 62 ትምህርት ቤቶች

2018 ዓ.ም፦ 88 ትምህርት ቤቶች

👉ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች

2017 ዓ.ም፦ 1,232 ትምህርት ቤቶች

2018 ዓ.ም፦ 565 ትምህርት ቤቶች

👉የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science)

ወንድ፦ 591.6 ከኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት (አዳማ)

ሴት፦ 583.0 ከአገው ምድር ትምህርት ቤት (እንጅባራ)

👉የማህበራዊ ሳይንስ (Social Science)

ወንድ፦ 576.25 ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ (ኦሮሚያ)

ሴት፦ 569.10 ከሱፐር ሆሊ ሴቪየር (አዲስ አበባ)

ምንጭ፡- የትምህርት ሚኒስቴር 

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: