በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ኒውካስል ዩናይትድ በሜዳው ሴንት ጀምስ ፓርክ ሊቨርፑልን አስተናግዶ 2 ለ 2 አቻ ተለያይቷል።
ለኒውካስል ግቦቹን አንቶኒ ኢላንጋ በጨዋታው መጀመሪያ 5ኛው ደቂቃ ላይ እንዲሁም ጆ ዊሎክ በ57ኛው ደቂቃ ከመረብ አሳርፈዋል።
ለሊቨርፑል ደግሞ ኮዲ ጋክፖ በ55ኛው ደቂቃ ላይ በጨዋታ እንዲሁም 90+5 ደቂቃ ላይ ዶሚኒክ ሶቦዝላይ በፍፁም ቅጣት ምት አስቆጥሯል።
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: