Search

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤር ትራንስፖርት ኒውስ የ‘Connectivity Award’ ተሸላሚ ሆነ

ዓርብ ሰኔ 26, 2018 126

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 2026 የአቪዬሽን እና ቱሪዝም ሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ ከኤር ትራንስፖርት ኒውስ ‘Connectivity Award’ አግኝቷል።

ይህ ሽልማት አየር መንገዱ በአፍሪካ ውስጥ ለዘረጋው የአየር ትስስር እና አብሮ የመስራት ጥምረቶች እውቅና ለመስጠት ያለመ መሆኑ ከአየር መንገዱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: