Search

የፌዴራል መንግሥት የ2019 በጀት 2.339 ትሪሊዮን ብር ሆኖ ፀደቀ

ማክሰኞ ሰኔ 30, 2018 212

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 5 ዓመት የሥራ ዘመን 30 መደበኛ ስብሰባው 2019 በጀትን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።

2018 በጀት ዓመት የፀደቀው በጀት 1.93 ትሪሊዮን ብር የነበረ ሲሆን፣ በምክር ቤቱ የጸደቀው አዲሱ 2019 . አጠቃላይ በጀት ደግሞ 2.339 ትሪሊዮን ብር ሆኗል።

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: