የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባው የ2019 በጀትን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።
የ2018 በጀት ዓመት የፀደቀው በጀት 1.93 ትሪሊዮን ብር የነበረ ሲሆን፣ በምክር ቤቱ የጸደቀው አዲሱ የ2019 ዓ.ም አጠቃላይ በጀት ደግሞ 2.339 ትሪሊዮን ብር ሆኗል።
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባው የ2019 በጀትን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።
የ2018 በጀት ዓመት የፀደቀው በጀት 1.93 ትሪሊዮን ብር የነበረ ሲሆን፣ በምክር ቤቱ የጸደቀው አዲሱ የ2019 ዓ.ም አጠቃላይ በጀት ደግሞ 2.339 ትሪሊዮን ብር ሆኗል።
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: