ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "በዚህ የአረንጓዴ ዐሻራ ወቅት ተስፋን መትከላችንን እንቀጥላለን!" ሲሉ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የፓርላማ ቆይታቸውን ተከትሎ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ማከናወናቸውን በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት አመልክተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "በዚህ የአረንጓዴ ዐሻራ ወቅት ተስፋን መትከላችንን እንቀጥላለን!" ሲሉ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የፓርላማ ቆይታቸውን ተከትሎ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ማከናወናቸውን በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት አመልክተዋል።