Search

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጋር ተወያዩ

ዓርብ ሐምሌ 10, 2018 162

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዛሬ ከጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር / አለሚቱ ኡመድ ጋር ተወያይተዋል፡፡

ከንቲባ አዳነች በማኅበራዊ ትስሰር ገጽ መልዕክታቸው፣ "ከርዕሰ መስተዳድሯ ጋር አንዳንድ ሥራዎችን በትብብር ለመስራት ፍሬያማ ውይይት አድርገናል" በለዋል።

በቀዳማይ ልጅነት እንክብካቤ፣ በኮሪደር ልማት፣ እንዲሁም በሌሎች የሰው-ተኮር ሥራዎች ዙሪያ እርስ በርስ ልምድ ለመለዋወጥ፣ ትብብራቸውን አጠናክረው በጋራ ለመሥራት ስምምነት ላይ መድረሳቸውንም ጠቅሰዋል።

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: