Search

'አፈሳ ይቁም፤ ሰላም ይስፈን'

ቅዳሜ ሐምሌ 11, 2018 192

ሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ እያካሄደ ያለውን አፈና በመቃወም 'አፈሳ ይቁም፤ ሰላም ይስፈን' በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እየተካሄደ የሚገኘው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የተላለፉ ዋና ዋና መልዕክቶች 

✅በህገ ወጡ የህወሓት ቡድን የተጣለው አፋኝ አዋጅ በአስቸኳይ ይነሳ፤ 

✅የኢትዮጵያ መንግሥት የትግራይን ህዝብ ከህገ ወጡ ቡድን አፈና መከላከል አለበት፤ 

‎✅የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ይከበር፤ ፍትህ እንፈልጋለን፤ 

✅ወጣቶችን አስታቆ ወደ ሱዳን መሸጥ ይቁም፤  ይህንን እኩይ ተግባር እንቃወማለን፤ 

ተፈናቃይ ወገኖቻችን ወደ ቀያቸው ይመለሱ። 

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: