የውሃ አካላቱ ህብረት እና የተፈጥሮ ውበት መታወቂያ የሆነችው ውቢቷ ባህርዳር፣ በአዲሱና ዘመናዊው የኮሪደር ልማትና መሠረተ-ልማት ግንባታ ምክንያት ውበቷ በእጥፍ አምሮና ደምቆ ተገልጧል።
የሐይቁንና ዓባይን መገናኛ ከዘመናዊ የመዝናኛ ስፍራዎች፣ የእግር መንገዶችና የአረንጓዴ ልማት ጋር በማቀናጀት የተከናወነው ይህ ድንቅ ስራ ለከተማዋ ተጨማሪ የቱሪዝም እና የኢንቨስትመንት ድምቀት ሆኗል።
የውሃ አካላቱ ህብረት እና የተፈጥሮ ውበት መታወቂያ የሆነችው ውቢቷ ባህርዳር፣ በአዲሱና ዘመናዊው የኮሪደር ልማትና መሠረተ-ልማት ግንባታ ምክንያት ውበቷ በእጥፍ አምሮና ደምቆ ተገልጧል።
የሐይቁንና ዓባይን መገናኛ ከዘመናዊ የመዝናኛ ስፍራዎች፣ የእግር መንገዶችና የአረንጓዴ ልማት ጋር በማቀናጀት የተከናወነው ይህ ድንቅ ስራ ለከተማዋ ተጨማሪ የቱሪዝም እና የኢንቨስትመንት ድምቀት ሆኗል።
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: