ነጋድራስሥ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሥራ ፈጠራ ውድድር ለምዕራፍ 6 ተወዳዳሪዎችን እየመዘገበ ነው።
የሥራ ፈጠራ የተደራጀ ኘሮጀክት ላላችሁ በሙሉ ውድድሩ ክፍት ነው።
የ1 ሚሊየን ብር ሽልማት እና ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የባንክ ብድር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሚያስገኘው በዚህ ውድድር ላይ እንድትሳተፉ ተጋብዛችኃል።
ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም ካሉበት ሆነው ይመዝገቡ።
https://www.ebc.et/Home/NegadrasCompetition
አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: