Search

ጳጉሜን 5፦ የነገ ቀን

ሓሙስ ጳጉሜን 05, 2018 216

ሀገራችን ኢትዮጵያ በዲጂታል ቴክኖሎጂ፣ በፈጠራ አቅም እና በዘመናዊ የከተሞች ግንባታ አዲስ ምዕራፍ በመክፈት የነገዋን ብሩህ የወደፊት ጊዜ በጠንካራ መሠረት ላይ እየገነባች ትገኛለች።

 

ጳጉሜን 5 "የነገ ቀን" ተብሎ ሲከበር፣ የቴክኖሎጂና የሳይንስ ዕድገታችንን በማፋጠን አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተወዳዳሪነታችንን የምናረጋግጥበትን ዘመናዊትና ብልጽግናዋ የተረጋገጠባትን የነገዋን ኢትዮጵያ በዕይታ ውስጥ በማስገባት ነው።

አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: