ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “ከለውጥ ወደ ዘላቂ ሽግግር” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ባለው የ “ኢትዮጵያ ታከናውናለች” ጉባኤ ላይ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።
🔍 ኢንፎግራፊክስ "ኢትዮጵያ ስንዴ ከውጭ ከማስገባት ወጥታ፣ በዘንድሮው የክረምትና የበጋ እርሻ ብቻ ከ8 ሚሊዮን ሄክታር በላይ በማልማት አዲስ ታሪክ እየጻፈች ነው።" 📅 May 06, 2026 👁️ 584