ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁን ተከትሎ የድጋፍ እና የደስታ መግለጫ ሕዝባዊ ሰልፍ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው ሰኞ መስከረም 12, 2018 162 በድሬዳዋ ስቴዲየም እየተደረገ በሚገኘው የድጋፍ ሰልፍ ላይ "በኅብረት ችለናል፣ ግድቡ የአንድነታችን መገለጫ ነው ፣ ግድቡ የእኔ ነው" የሚሉና ሌሎችም መልዕክቶች ከተሳታፊዎች ተስተጋብተዋል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የከተማዋ ከንቲባ ከድር ጁሀርን ጨምሮ የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በቶማስ ሀይሉ #EBC #ebcdotstream #GERD አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ዜጎችን በፍትሐዊና አካታች መንገድ ተጠቃሚ የሚያደርጉት የልማት ሥራዎች ማክሰኞ ጥቅምት 25, 2018 ክፍት የሥራ ቦታ ማስታዎቂያ ማክሰኞ ጥቅምት 25, 2018 ተለዋዋጭ በሆነው የዓለም ሥርዓት ውስጥ በሴራ ከባሕር በሯ የተገፋችው ኢትዮጵያ ሀብቷን መልሳ የማግኘት መብት አላት ማክሰኞ ጥቅምት 25, 2018 ኢትዮጵያ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስከብር የምሁራን ስብስብ ያስፈልጋታል ማክሰኞ ጥቅምት 25, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 20978