ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁን ተከትሎ የድጋፍ እና የደስታ መግለጫ ሕዝባዊ ሰልፍ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው ሰኞ መስከረም 12, 2018 215 በድሬዳዋ ስቴዲየም እየተደረገ በሚገኘው የድጋፍ ሰልፍ ላይ "በኅብረት ችለናል፣ ግድቡ የአንድነታችን መገለጫ ነው ፣ ግድቡ የእኔ ነው" የሚሉና ሌሎችም መልዕክቶች ከተሳታፊዎች ተስተጋብተዋል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የከተማዋ ከንቲባ ከድር ጁሀርን ጨምሮ የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በቶማስ ሀይሉ #EBC #ebcdotstream #GERD አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ለዜጎች እኩል እድል መፍጠር የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ትልም ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እሑድ ታኅሣሥ 12, 2018 ሚዛናዊ ሀሳቦች የተንፀባረቁባቸው ሕዝባዊ ውይይቶች እሑድ ታኅሣሥ 12, 2018 ሜካናይዝድ ትጥቆችን ለዓመታት ከተጣሉበት አንስቶ አሻሽሎ በመሥራት ወደ ሥራ ያስገባው የመከላከያ ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ቅዳሜ ታኅሣሥ 11, 2018 ፍትሐዊው የትውልዱ የባህር በር ጥያቄ ዓርብ ታኅሣሥ 10, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 23261