ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁን ተከትሎ የድጋፍ እና የደስታ መግለጫ ሕዝባዊ ሰልፍ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው ሰኞ መስከረም 12, 2018 471 በድሬዳዋ ስቴዲየም እየተደረገ በሚገኘው የድጋፍ ሰልፍ ላይ "በኅብረት ችለናል፣ ግድቡ የአንድነታችን መገለጫ ነው ፣ ግድቡ የእኔ ነው" የሚሉና ሌሎችም መልዕክቶች ከተሳታፊዎች ተስተጋብተዋል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የከተማዋ ከንቲባ ከድር ጁሀርን ጨምሮ የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በቶማስ ሀይሉ #EBC #ebcdotstream #GERD አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የኢትዮጵያ የሥራ ዕድል ፈጠራ የዛሬ ጥረትና የነገ ብሩህ ተስፋ ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018 መንግሥት ለሚሊዮኖች የሥራ እድል ከመፍጠር በዘለለ የሠራተኛውን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የሕግ ማዕቀፎችን አጠናክሯል፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018 በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የታገዘ የተቀናጀ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ስርዓት ተመረቀ ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018 የሁለት ወንዞች ታሪክ እና ዕጣ ፈንታቸውን የጻፉ ባለራዕዮች - ከቴምስ እስከ አዲስ ሓሙስ ሚያዝያ 22, 2018
መንግሥት ለሚሊዮኖች የሥራ እድል ከመፍጠር በዘለለ የሠራተኛውን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የሕግ ማዕቀፎችን አጠናክሯል፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 28092