ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁን ተከትሎ የድጋፍ እና የደስታ መግለጫ ሕዝባዊ ሰልፍ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው ሰኞ መስከረም 12, 2018 508 በድሬዳዋ ስቴዲየም እየተደረገ በሚገኘው የድጋፍ ሰልፍ ላይ "በኅብረት ችለናል፣ ግድቡ የአንድነታችን መገለጫ ነው ፣ ግድቡ የእኔ ነው" የሚሉና ሌሎችም መልዕክቶች ከተሳታፊዎች ተስተጋብተዋል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የከተማዋ ከንቲባ ከድር ጁሀርን ጨምሮ የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በቶማስ ሀይሉ #EBC #ebcdotstream #GERD አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያ ሕዝቦችን አሸናፊነት ያረጋገጠ ነው - ኢዴኅ ማክሰኞ ሰኔ 16, 2018 የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ለብልጽግና ፓርቲ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ ማክሰኞ ሰኔ 16, 2018 ኢጋድ የኢትዮጵያን 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማነት አደነቀ ማክሰኞ ሰኔ 16, 2018 የኢትዮጵ ሰበዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዓለም አቀፍ መስፈርቶችን ያሟላ ጠንካራ ተቋም ሆኗል - የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማክሰኞ ሰኔ 16, 2018
የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ለብልጽግና ፓርቲ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ ማክሰኞ ሰኔ 16, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 29792