ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁን ተከትሎ የድጋፍ እና የደስታ መግለጫ ሕዝባዊ ሰልፍ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው ሰኞ መስከረም 12, 2018 401 በድሬዳዋ ስቴዲየም እየተደረገ በሚገኘው የድጋፍ ሰልፍ ላይ "በኅብረት ችለናል፣ ግድቡ የአንድነታችን መገለጫ ነው ፣ ግድቡ የእኔ ነው" የሚሉና ሌሎችም መልዕክቶች ከተሳታፊዎች ተስተጋብተዋል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የከተማዋ ከንቲባ ከድር ጁሀርን ጨምሮ የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በቶማስ ሀይሉ #EBC #ebcdotstream #GERD አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ካለፈው የፖለቲካ ሥርዓት አወቃቀር የመነጩ ‘ሥርዓት-ወለድ’ ስብራቶችን እንዴት እናክም? ሓሙስ የካቲት 26, 2018 "አዲስ አበባን የመረዳዳትና የመተሳሰብ ተምሳሌት እናደርጋለን" - ከንቲባ አዳነች አቤቤ ረቡዕ የካቲት 25, 2018 የኢትዮጵያ ቱሪዝም ከታሪክ ማህደር እስከ ዲጂታል አድማስ ረቡዕ የካቲት 25, 2018 ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተዘጋጀውን ሕብረ ዜማ አስመረቀ ረቡዕ የካቲት 25, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26176