ደመራ በድምቀት እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ላደረጉ ምስጋና ይገባል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዓርብ መስከረም 16, 2018 747 የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በዓል በርካታ ሕዝብ እና ቱሪስቶች በተገኙበት እጅግ በአማረ እና በደመቀ መልኩ በመስቀል አደባባይ መከበሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። በዓሉ በድምቀት፣ እሴቱን ጠብቆ እና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ላደረጋችሁ አካላት ሁሉ ምስጋና ይገባችኋል ሲሉም አስታውቀዋል። #ebcdotstream #Ethiopia #Meskel #Demera አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ካለፈው የፖለቲካ ሥርዓት አወቃቀር የመነጩ ‘ሥርዓት-ወለድ’ ስብራቶችን እንዴት እናክም? ሓሙስ የካቲት 26, 2018 "አዲስ አበባን የመረዳዳትና የመተሳሰብ ተምሳሌት እናደርጋለን" - ከንቲባ አዳነች አቤቤ ረቡዕ የካቲት 25, 2018 የኢትዮጵያ ቱሪዝም ከታሪክ ማህደር እስከ ዲጂታል አድማስ ረቡዕ የካቲት 25, 2018 ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተዘጋጀውን ሕብረ ዜማ አስመረቀ ረቡዕ የካቲት 25, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26168