ደመራ በድምቀት እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ላደረጉ ምስጋና ይገባል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዓርብ መስከረም 16, 2018 862 የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በዓል በርካታ ሕዝብ እና ቱሪስቶች በተገኙበት እጅግ በአማረ እና በደመቀ መልኩ በመስቀል አደባባይ መከበሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። በዓሉ በድምቀት፣ እሴቱን ጠብቆ እና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ላደረጋችሁ አካላት ሁሉ ምስጋና ይገባችኋል ሲሉም አስታውቀዋል። #ebcdotstream #Ethiopia #Meskel #Demera አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: መንግሥት ለሚሊዮኖች የሥራ እድል ከመፍጠር በዘለለ የሠራተኛውን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የሕግ ማዕቀፎችን አጠናክሯል፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018 በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የታገዘ የተቀናጀ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ስርዓት ተመረቀ ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018 የሁለት ወንዞች ታሪክ እና ዕጣ ፈንታቸውን የጻፉ ባለራዕዮች - ከቴምስ እስከ አዲስ ሓሙስ ሚያዝያ 22, 2018 የጂኦግራፊ ወጥመድ ይበጠሳል ሓሙስ ሚያዝያ 22, 2018
መንግሥት ለሚሊዮኖች የሥራ እድል ከመፍጠር በዘለለ የሠራተኛውን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የሕግ ማዕቀፎችን አጠናክሯል፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 28077