ደመራ በድምቀት እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ላደረጉ ምስጋና ይገባል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዓርብ መስከረም 16, 2018 942 የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በዓል በርካታ ሕዝብ እና ቱሪስቶች በተገኙበት እጅግ በአማረ እና በደመቀ መልኩ በመስቀል አደባባይ መከበሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። በዓሉ በድምቀት፣ እሴቱን ጠብቆ እና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ላደረጋችሁ አካላት ሁሉ ምስጋና ይገባችኋል ሲሉም አስታውቀዋል። #ebcdotstream #Ethiopia #Meskel #Demera አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀትን በዘመናዊ መንገድ መምራት፤ የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የፋርማሲዩቲካል ምርምሮችና የሚዲያው ሚና ሓሙስ ሰኔ 11, 2018 ምክር ቤቱ የኦዲት ግድፈት በተገኘባቸው የመንግሥት ተቋማት ላይ ጠንካራ እርምጃ እንዲወሰድ አሳሰበ ሓሙስ ሰኔ 11, 2018 የልጅ ኢያሱ ታሪክ ከበቀል ፖለቲካ ወጥተን በብሔራዊ ምክክር እንድንሻገር ያስተምረናል፡- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሓሙስ ሰኔ 11, 2018 ሚዲያዎች የማኅበረሰብ ትስስርን በማጉላት ለሀገራዊ አንድነት መጠናከር ሊሰሩ ይገባል፡- የሰላም ሚኒስቴር ሓሙስ ሰኔ 11, 2018
ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀትን በዘመናዊ መንገድ መምራት፤ የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የፋርማሲዩቲካል ምርምሮችና የሚዲያው ሚና ሓሙስ ሰኔ 11, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 29674