ደመራ በድምቀት እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ላደረጉ ምስጋና ይገባል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዓርብ መስከረም 16, 2018 334 የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በዓል በርካታ ሕዝብ እና ቱሪስቶች በተገኙበት እጅግ በአማረ እና በደመቀ መልኩ በመስቀል አደባባይ መከበሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። በዓሉ በድምቀት፣ እሴቱን ጠብቆ እና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ላደረጋችሁ አካላት ሁሉ ምስጋና ይገባችኋል ሲሉም አስታውቀዋል። #ebcdotstream #Ethiopia #Meskel #Demera አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ሚዛናዊ ሀሳቦች የተንፀባረቁባቸው ሕዝባዊ ውይይቶች እሑድ ታኅሣሥ 12, 2018 ሜካናይዝድ ትጥቆችን ለዓመታት ከተጣሉበት አንስቶ አሻሽሎ በመሥራት ወደ ሥራ ያስገባው የመከላከያ ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ቅዳሜ ታኅሣሥ 11, 2018 ፍትሐዊው የትውልዱ የባህር በር ጥያቄ ዓርብ ታኅሣሥ 10, 2018 ኢትዮጵያውያን መሥዋዕት የሆኑለትን የባሕር በር ስናገኝ ዕንባዬ ይታበሳል፦ የኮሞዶር ጌታቸው ስዩም ባለቤት ሓሙስ ታኅሣሥ 09, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 23256