ደመራ በድምቀት እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ላደረጉ ምስጋና ይገባል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዓርብ መስከረም 16, 2018 33 የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በዓል በርካታ ሕዝብ እና ቱሪስቶች በተገኙበት እጅግ በአማረ እና በደመቀ መልኩ በመስቀል አደባባይ መከበሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። በዓሉ በድምቀት፣ እሴቱን ጠብቆ እና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ላደረጋችሁ አካላት ሁሉ ምስጋና ይገባችኋል ሲሉም አስታውቀዋል። #ebcdotstream #Ethiopia #Meskel #Demera አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: በየዓመቱ በ20 በመቶ እያደገ ላለው የኢትዮጵያ የኃይል ፍላጎት ወቅታዊ ምላሽ የሚሰጠው ሕዳሴ ዓርብ መስከረም 16, 2018 በሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ የሚመክር መድረክ በባሕርዳር ተካሄደ ዓርብ መስከረም 16, 2018 ከሩስያ ጋር የጋራ የኒኩሊየር ኃይል ማመንጫ ለማልማት ስምምነት ተፈራርመናል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዓርብ መስከረም 16, 2018 የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የተሰሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ናቸው፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ዓርብ መስከረም 16, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 16594