ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን በተፈጥሮ እና በማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ከ49.5 በመቶ በታች አስመዝግበው፤ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የሪሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ አሳውቋል። በዚህም መሰረት᎓-
1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግሥት ተቋማት) የሪሜዲያል ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 33 ከመቶ እና ከዚያ የተቆረጠ መሆኑን።
2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግሥት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግሥት ተሸፍኖ) የሪሜዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥቡን ያሟሉ ብቻ ይሆናሉ ብሏል ሚኒስቴሩ።
የመቁረጫ ነጥብ፦



ለሁለቱም ጾታ 198

