በሕዝቦች መካካል የአብሮነት እና የአንድነት ማጠናከሪያ የሆነው የኢሬቻ በዓል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በመከበር ላይ ይገኛል።
በዓሉ "ኢሬቻ ለወንድማማችነት እና ለሀገራዊ ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል ነው እየተከበረ የሚገኘው።
በበዓሉ ላይ የኦሮሞ አባገዳዎች፣ ሃደስንቄዎች፣ ቄሮዎችና ቀሬዎች እንዲሁም ሌሎች እንግዶች ተገኘተዋል።
በነስረዲን ሀሚድ
በሕዝቦች መካካል የአብሮነት እና የአንድነት ማጠናከሪያ የሆነው የኢሬቻ በዓል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በመከበር ላይ ይገኛል።
በዓሉ "ኢሬቻ ለወንድማማችነት እና ለሀገራዊ ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል ነው እየተከበረ የሚገኘው።
በበዓሉ ላይ የኦሮሞ አባገዳዎች፣ ሃደስንቄዎች፣ ቄሮዎችና ቀሬዎች እንዲሁም ሌሎች እንግዶች ተገኘተዋል።
በነስረዲን ሀሚድ