የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሥርዓተ ቀብር በኑዛዜያቸው መሠረት በአዲስ አበባ ዛሬ ተፈፅሟል።
ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በአጋጠማቸው ድንገተኛ ሕመም ምክንያት የሕክምና ክትትል ሲያደርጉ ቆይተው ጥቅምት 9 ቀን 2018 በ94 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ኢትዮጵያውያን ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በሕይወት ዘመናቸው የሚታወቁበትን “የሰው ልጅነት ይቀድማል” አስተምህሮ የዘወትር መመሪያ እንዲያደርጉት ጥሪ ቀርቧል።
በላሉ ኢታላ