Search

ኮፕ32ን ለማዘጋጀት ኢትዮጵያ ትክክለኛዋ ምርጫ ናት

ማክሰኞ ኅዳር 02, 2018 213

በብራዚል፣ ቤለም እየተካሄደ ባለው የዓለም የአየር ንብረት ጉባዔ (ኮፕ30) ኢትዮጵያ እአአ 2027 የሚካሄደውን ኮፕ32 ለማዘጋጀት በይፋ ጥያቄ አቅርባ የተሳታፊ ሀገራቱን ይሁንታ አግኝታለች። 

ጉባዔውን ለማዘጋጀት ኢትዮጵያ በእርግጥም ትክክለኛዋ ምርጫ ናት፤ ለምን ቢባል፥

· ቁርጠኝነትን የተላበሰ ጠንካራ አመራር አላት

· የአፍሪካ ዲፕሎማሲ መዲና ናት

· የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ተጨባጭ እርምጃ በመውሰድ ላይ ናት

· መዲናዋ አዲስ አበባ ለኮንፈረንስ ቱሪዝም በሁሉም መስፈርት ምቹ ሆና ተዘጋጅታለች

· ጉባዔውን በኢትዮጵያ ማዘጋጀት የአፍሪካን ድምፅ በዓለም ይበልጥ ተደማጭ ያደርገዋል

· የችግሩ ዋነኛ ገፈት ቀማሾች ድርድሩን እንዲመሩት ዕድል ይሰጣል