የኢትዮ-አውሮፓ ትብብርን የበለጠ ለማጠናከር አቋማችንን እንደገና አጽንተናል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 377 የኢትዮ-አውሮፓ ኅብረት ግንኙነት ለማላቅ ከአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት ፕሬዝደንት አንቶኒዮ ኮስታ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። በተለያዩ ዘርፎች ትብብራችንን የበለጠ ለማጠናከር አቋማችንን እንደገና አጽንተናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። #EBC #ebcdotstream #PMAbiy #Eu አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: መንግሥት ለሚሊዮኖች የሥራ እድል ከመፍጠር በዘለለ የሠራተኛውን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የሕግ ማዕቀፎችን አጠናክሯል፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018 በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የታገዘ የተቀናጀ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ስርዓት ተመረቀ ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018 የሁለት ወንዞች ታሪክ እና ዕጣ ፈንታቸውን የጻፉ ባለራዕዮች - ከቴምስ እስከ አዲስ ሓሙስ ሚያዝያ 22, 2018 የጂኦግራፊ ወጥመድ ይበጠሳል ሓሙስ ሚያዝያ 22, 2018
መንግሥት ለሚሊዮኖች የሥራ እድል ከመፍጠር በዘለለ የሠራተኛውን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የሕግ ማዕቀፎችን አጠናክሯል፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዓርብ ሚያዝያ 23, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 28084