የኢትዮ-አውሮፓ ትብብርን የበለጠ ለማጠናከር አቋማችንን እንደገና አጽንተናል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 159 የኢትዮ-አውሮፓ ኅብረት ግንኙነት ለማላቅ ከአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት ፕሬዝደንት አንቶኒዮ ኮስታ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። በተለያዩ ዘርፎች ትብብራችንን የበለጠ ለማጠናከር አቋማችንን እንደገና አጽንተናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። #EBC #ebcdotstream #PMAbiy #Eu አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ኢትዮጵያውያን መሥዋዕት የሆኑለትን የባሕር በር ስናገኝ ዕንባዬ ይታበሳል፦ የኮሞዶር ጌታቸው ስዩም ባለቤት ሓሙስ ታኅሣሥ 09, 2018 የኢትዮጵያ የከፍታ ጎዞ ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018 የኢትዮጵያ እና ህንድ ትብብር ለደቡብ ደቡብ አጋርነት ትልቅ አቅም ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018 ቦርዱ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለሚታዘቡ 45 የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች የዕውቅና ሰርተፍኬት ሰጠ ማክሰኞ ታኅሣሥ 07, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 23142