የኢትዮ-አውሮፓ ትብብርን የበለጠ ለማጠናከር አቋማችንን እንደገና አጽንተናል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 319 የኢትዮ-አውሮፓ ኅብረት ግንኙነት ለማላቅ ከአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት ፕሬዝደንት አንቶኒዮ ኮስታ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። በተለያዩ ዘርፎች ትብብራችንን የበለጠ ለማጠናከር አቋማችንን እንደገና አጽንተናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። #EBC #ebcdotstream #PMAbiy #Eu አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የእጩዎች ዝርዝር ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል - ምርጫ ቦርድ ዓርብ የካቲት 27, 2018 የኢትዮጵያ ሠራዊት ሙዚየም የጀግንነት ታሪካችን ሕያው ምስክር ነው - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ዓርብ የካቲት 27, 2018 ነገ በአዲስ አበባ ለተሽከርካሪዎች ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ ዓርብ የካቲት 27, 2018 ሆስፒታሎች በፈጠራና በአዳዲስ አሰራሮች አገልግሎታቸውን ሊያሻሽሉ ይገባል፡- ዶ/ር መቅደስ ዳባ ዓርብ የካቲት 27, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 26221