የኢትዮ-አውሮፓ ትብብርን የበለጠ ለማጠናከር አቋማችንን እንደገና አጽንተናል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 408 የኢትዮ-አውሮፓ ኅብረት ግንኙነት ለማላቅ ከአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት ፕሬዝደንት አንቶኒዮ ኮስታ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። በተለያዩ ዘርፎች ትብብራችንን የበለጠ ለማጠናከር አቋማችንን እንደገና አጽንተናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። #EBC #ebcdotstream #PMAbiy #Eu አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: አየር መንገዱን ወደ ዓለም መሪነት የሚያሸጋግረው የአቡሴራው ሜጋ ፕሮጀክት ዓርብ ሰኔ 12, 2018 ምርጫ ቦርድ 121 ተጨማሪ የምርጫ ውጤቶችን ይፋ አደረገ ዓርብ ሰኔ 12, 2018 የአዲስ አበባ የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት 502.27 ቢሊዮን ብር ሆኖ ቀረበ ዓርብ ሰኔ 12, 2018 ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው ዓለምን ያስደነቁ ስኬቶችን አስመዝግባለች - ዲማ ኖጎ (ዶ/ር) ዓርብ ሰኔ 12, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 29697