Search

ምርጫ ቦርድ 121 ተጨማሪ የምርጫ ውጤቶችን ይፋ አደረገ

ዓርብ ሰኔ 12, 2018 104

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 121 ተጨማሪ የምርጫ ውጤቶችን ውጤት በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል።

ቦርዱ ይፋ ያደረጋቸው 34 የሕዝብ ተወካዮች እና 87 የክልል ምክር ቤት ውጤቶችን ነው።