ከጀርመን ቻንሰለር ፍሬድሪክ ሜርዝ ጋር በቁልፍ የጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 151 የጀርመን ቻንሰለር ፍሬድሪክ ሜርዝ ጋር ተገናኝተን ተወያይተናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ። ውይይታችን በቁልፍ የጋራ ፍላጎት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሲሆን ትስስራችንን ለማጠናከር የሚረዱ መንገዶችን ለመፈለግ ያለንን ፍላጎት ገልጸናል ብለዋል። #EBC #ebcdotstream #PMAbiy #germany አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ኢትዮጵያውያን መሥዋዕት የሆኑለትን የባሕር በር ስናገኝ ዕንባዬ ይታበሳል፦ የኮሞዶር ጌታቸው ስዩም ባለቤት ሓሙስ ታኅሣሥ 09, 2018 የኢትዮጵያ የከፍታ ጎዞ ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018 የኢትዮጵያ እና ህንድ ትብብር ለደቡብ ደቡብ አጋርነት ትልቅ አቅም ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018 ቦርዱ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለሚታዘቡ 45 የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች የዕውቅና ሰርተፍኬት ሰጠ ማክሰኞ ታኅሣሥ 07, 2018
5 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 23142