ከጀርመን ቻንሰለር ፍሬድሪክ ሜርዝ ጋር በቁልፍ የጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቅዳሜ ኅዳር 13, 2018 390 የጀርመን ቻንሰለር ፍሬድሪክ ሜርዝ ጋር ተገናኝተን ተወያይተናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ። ውይይታችን በቁልፍ የጋራ ፍላጎት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሲሆን ትስስራችንን ለማጠናከር የሚረዱ መንገዶችን ለመፈለግ ያለንን ፍላጎት ገልጸናል ብለዋል። #EBC #ebcdotstream #PMAbiy #germany አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ: Send ተያያዥ ዜናዎች: ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያ ሕዝቦችን አሸናፊነት ያረጋገጠ ነው - ኢዴኅ ማክሰኞ ሰኔ 16, 2018 የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ለብልጽግና ፓርቲ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ ማክሰኞ ሰኔ 16, 2018 ኢጋድ የኢትዮጵያን 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማነት አደነቀ ማክሰኞ ሰኔ 16, 2018 የኢትዮጵ ሰበዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዓለም አቀፍ መስፈርቶችን ያሟላ ጠንካራ ተቋም ሆኗል - የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማክሰኞ ሰኔ 16, 2018
የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ለብልጽግና ፓርቲ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ ማክሰኞ ሰኔ 16, 2018
4 "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል"፦ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሰኞ ነሐሴ 12, 2017 29805